ራዕይ

ለአገራችን ብሎም ለክልላችን ሁለንተናዊ ብልጽግና በሙያ አስተዋፅኦ የሚያበረክት፣ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ሃይል ተገንብቶ ማየት፤

Vision

To build a competent and competitive workforce that will contribute to the overall prosperity of our country and our region;

ተልዕኮ

የ21ኛውን ክፍለ ዘመን የሚመጥን በዝቅተኛና በመካካለኛ ደረጃ የሰለጠነና የበቃ የሰው ሃይል በማፍራት፤ ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ብልፅግና አስተዋፅኦ ማድረግ፡፡

Mission

Creating low-skilled and skilled manpower suitable for the 21st century; Contribute to the overall prosperity of the country.

ዓላማ፣

ዓላማ

ውጤት ተኮር የሙያ ብቃት ምዘና ሥርዓት አጠቃላይ ዓላማ ብቃት ያለው፣ ተነሳሽነትን የተላበሰ፣ ለሥራ ፈጠራ የተዘጋጀና ከለውጥ ጋር ራሱን ማስተካከል የሚችል የበቃ የሰው ሀይል በመፍጠር የክልሉን ብሎም የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ማፋጠን ነው፡፡

Purpose

Purpose

The overall objective of the results-based vocational assessment system is to accelerate the socio-economic development of the region and the country by creating a competent, motivated, job-oriented and adaptable workforce.

እሴቶች፣

  • ታማኝነት፣
  • ፍትሃዊነት፣
  • አሳታፊነት፣
  • ጥራት ፤
  • ግልፅነት፤
  • ተጠያቂነት፣
  • ልህቀት፤
  • ውጤታማነት፣

Values

• Loyalty
• Fairness
• Participation
• Quality
• Transparency
• Accountability
• Excellence
• Effectiveness